ዛሬ በለንደን ዳውኒንግ ስትሪት ላይ ባካሄድነው ሰላማዊ ሰልፍ የእንግሊዝ መንግስት በኢትዮጵያ አማራ ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ እንዲያውቁት እና ለማስቆም የበኩላችሀውን እንዲያደርጉ ተይቀናል
by voice of fano
ፋኖ የሚለው ቃል ልቅ በሆነ መልኩ ‘የነጻነት ታጋይ’ ተብሎ የተተረጎመ ሲሆን በብዙሃኑ አስተሳሰብ የቡድኑ መነሻ ከ1935 እስከ 1941 ዓ.ም ድረስ ጣሊያን ፋሽስት ኢትዮጵያን ከያዘበት ጊዜ አንስቶ ነው።
ይሁን እንጂ ከቅርብ አመታት ወዲ ይህ ስም እንዳዲስ መነጋገሪያ እየሆነ በየ ሚዲያውም በየጊዘው የምንሰማው ሆኗል
ለምን ያላችሁኝ እንደሆነ በተለይ ከቅርብ አመታት ወዲ በ አማራ ላይ እየደረሰ ያለው ዘር ተኮር ጭፍጨፋ የሴቶች መደፈር የህጻናት ሞት እና መፈናቀል እየበዛ እና ሰሚ ስላታ ይህ ያንገበገባችሀው የአማራ ወጣቶች ይህን ድርጊት በመቃወማቸው ለነፃነታቸው የሚታገሉበት ስም ነው
ስለሆነም ፋኖ ማን ነው የሚለውን አጭር ጥያቄ ለመመለስ ፋኖ ማለት ለመላው የአማራ ህዝብ ነፃነት የሚታገል እንዲሁም ለሰፊው የኢትዮጵያ ዝብ ነጻነት የበኩሉን አስተዋኦ የሚያደርግ የአማራ ወጣት ነው